Sunday, June 15, 2014

The Grace of Ethiopia

እግዚአብሔር ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን በተለየ ፍቅር እንደሚወደን በቃል ብቻ ተወስኖ አልቀረም፡ ከዓለም የተለየ ክብርና ታሪክ አጎናጽፎናል፡፡ ይህም በሚከተሉት ዓለም አቀፍ የታሪክና የእምነት ቅርሶች ሊገለጽ ይችላል፡፡ከነዚህም መካከለል
ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ቶሎሣ እንደሌለ ያስተባበሉት ግን እውነት እውነት እንጂ ሌላ ስም ስለማይኖረው ትርፉ ትዝብት ይልቁንም ቅሌት ብቻ ነው፡፡

1ኛ. ከዓለም የተሰወረው በእግዚአብሔር ጣቶች 10ሩ ትእዛዛት የተጻፉበት የቃል-ኪዳን ጽላት በርእሰ-አዲባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን





2ኛ ለዓለም ድኅነት ሲል በቀራንዮ አደባባይ መለኮታዊ ሕይወቱን የሠዋበት ግማደ-መስቀል (የመስቀሉ ቀኝ ክንፍ) በደብረ-ከርቤ ግሸን ማርያም

3ኛ. ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ ለመጀመሪያ ጊዜ የሳላት ሥዕለ-አድኅኖ ወይም ፈዋሽ ስዕል እየተባለች የምትጠራው የእመቤታችን የቅድስተ-ቅዱሳን ድንግል ማርያም ስዕል በደብረ-ዘመዳ ገዳም



4ኛ. የሰብአዊውን ፍጡር ቅድመ-ታሪክ ያበሠረውና በዓለም አቀፍ ጠበብት የታሪክ ደረጃ የተሰጠው የሉሲ አጽም ዋናዋና ዎቹ ናቸው፡፡
(PhysOrg.com) -- Researchers at The University of Texas at Austin, in collaboration with the Ethiopian government, have completed the first high-resolution CT scan of the world's most famous fossil, Lucy, an ancient human ancestor who lived 3.2 million years

Read more at: http://phys.org/news153146616.html#jCp


ሌላው በማንም አገዛእ ሥር ያልወደቀች ክብሯንና ነጻነቷንና እምነቷን ጠብቃ የምተኖር የራሷ ፊደል፤አሃዝና ቋንቋ ያላት በቋንቋ በባሕል ልዩልዩ በሆኑ፤በፍቅር በሐገር አንድነትና በማሕበራዊ ኑሮ ግን እንደሰምና እንደወርቅ ተስማምተው በውሕደት ለጠላት በማይበገሩና የጋራ ክንዳቸውን በሚያነሱ የተወደዱ ብሔረ ሰቦች የተዋበች ብቸኛዋ አፍሪካዊት አገር መሆኗ ነው፡፡ 

No comments:

Post a Comment